መሴሩ
ከWikipedia
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 180,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 29°19′ ደቡብ ኬክሮስ እና 27°29′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ከተማው በባሶቶ ሕዝብ ላየኛ አለቃ (ንጉሥ) በ1 ሞሽዌሽዌ በ1861 ዓ.ም. እንደ መንግሥት መቀመጫ ተመረጠ።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 180,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 29°19′ ደቡብ ኬክሮስ እና 27°29′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ከተማው በባሶቶ ሕዝብ ላየኛ አለቃ (ንጉሥ) በ1 ሞሽዌሽዌ በ1861 ዓ.ም. እንደ መንግሥት መቀመጫ ተመረጠ።