ዕውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን
From Wikipedia
- "ይህ ገጽ ከእንግሊዝኛው በቀጥታ የተቀዳ ነው። ቀስ በቀስ ይተረጎማል በማለት ነው።"
ዕውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን በቤጂንግ ቻይና በ1909 ዓ.ም. የተመሠረተ ነፃ ቤተ ክርስቲያን ነው። በ6 አህጉር ላይ 1.5 ሚሊዮን የሚያሕሉ ምዕመናን አሉት። ቤተ ክርስቲያኑ በቻይና የወጣ ከጰንጤ እንቅስቃሴ የተነሣ ነው።
ይህ ቤተ ክርስቲያን ግን የሥላሴ ጽንሰ ሐሳብ አይቀበልምና «የኢየሱስ ስም ትምሀርት» ተከታዮች ናቸው።
ይዞታ |
[ለማስተካከል] አምስቱ ዋና ትምህርቶች
የዕውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን 5 አይነተኛ ትምሀርቶች እንደሚከተል ናቸው፦
[ለማስተካከል] መንፈስ ቅዱስ
«መንግሥተ ሰማያትን የመውረሳችን ዋስትና መንፈስ ቅዱስ በመቀበል ነውና እሱም ባልታወቀ ልሳናት በመናገር ይገለጻል።»
[ለማስተካከል] ጥምቀት
«የውሃ ጥምቀት ለኃጥአት ስርየት ለተሐድሶ የሆነው ቁርባን ነው። ጥምቀቱ መደረግ ያለበት በተፈጥሮ ኗሪ ውኃ ለምሳሌ እንደ ወንዝ፣ ባሕር ወይም ምንጭ ውስጥ እንዲሆን ያስፈልጋል።
ከዚህ ቀድሞ የውኃ ጥምቀትና መንፈስ ቅዱስ የተቀበለው መጥምቅ በጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ያጠምቀዋል። ተጠቃሚውም ራሱን አጎንብሶ ወደ ታች ሲመለከት በውኃ በሙሉ እንዲታጠብ ነው።»
[ለማስተካከል] እግር ማጠብ
«የግሮች ማጠብ ምስጢር ሰው ከጌታ ኢየሱስ ጋር ድርሻ እንዲኖረው ያስችለዋል። ደግሞ ፍቅር፣ ቅድስና፣ ትሕትና፣ ይቅርታ እና አገልግሎት እንደሚያስፈልጉት እንደ ዘወትር ማስታሰቢያ ያገለግላል።
የውኃ ጥምቀት የተቀበለ ሰው ሁሉ እግሮቹን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እንዲታጠብ አለበት። በሚገባበት ጊዜ እርስ በርስ መታጣጠብ ሊሠራ ይችላል።»
[ለማስተካከል] ቅዱስ ቁርባን
«ቅዱስ ቁርባን የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ መሞት የሚያከብረው ምስጢር ነው።
ዘላለማዊ ሕይወት እናገኝ ዘንድ በመጨረሻም ቀኝ እንነሣ ዘንድ፣ ከጌታችን ሥጋ ወደም ለማሳተፍ ከሱም ጋር ለመቈረብ ያስችለናል። ይኸው ቁርባን እስከሚቻል ድረስ ብዙ ጊዜ ይደረጋል። አንድ ቂጣ እና የወይን ጭማቂ ብቻ ይጠቀማል።»
[ለማስተካከል] የሰንበት ቀን
«የሰንበት ቀን፥ የሣምንቱ ሰባተኛ ቀን (ቅዳሜ) በእግዚአብሔር የተባረከና የተቀደሠ ቅዱስ ቀን ነው። የእግዚአብሄርን ፍጥረትና መድኃኒት ለማስታወስና በሚመጣው ሕይወት የዘላለማዊ ዕረፍት ተስፋ ከማድረግ ጋራ በጌታ ጸጋ መሠረት ይከብራል።»
[ለማስተካከል] ተጨማሪ ትምህርቶች
በኋላ በ1980ዎቹ የዕውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን 10 መሠረታዊ እምነቶች ለመሆን በነዚህ 5 ዋና ትምህርቶች ላይ ሌሎች ተጨመሩ፦
[ለማስተካከል] ኢየሱስ
«Jesus Christ, the Word who became flesh, died on the cross for the redemption of sinners, ressurrected on the third day and ascended to heaven. He is the only Saviour of mankind, the Creator of the heavens and earth, and the only True God».
[ለማስተካከል] መጽሐፍ ቅዱስ
«The Holy Bible, consisting of the Old and New Testaments, is inspired by God, the only scriptural truth, and the standard for Christian living».
[ለማስተካከል] መድኀኒት
«መድኅኒት በእግዚአብሐር ጸጋ በእምነት ይሰጣል። ቅድስናን ለመከተል፣ እግዚአብሔርን ለማክበርና ሰዎችን ለመውደድ፤ አማኞች በመንፈስ ቅዱስ ላይ መታመን አለባቸው።»
[ለማስተካከል] እውነተኛ ቤተክርስቲያን
«The True Jesus Church, established by our Lord Jesus Christ, through the Holy Spirit during the time of the 'latter rain', is the restored True Church of the Apostolic time».
[ለማስተካከል] ዳግመኛ ምጣት
«The Lord's Second Coming will take place on the Last Day when He descends from heaven to judge the world: the righteous will receive eternal life, while the wicked will be eternally condemned».